DiscoverDW | Amharic - Newsየዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ሥራ መዘጋትና መፍትሔዉ
የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ሥራ መዘጋትና መፍትሔዉ

የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ሥራ መዘጋትና መፍትሔዉ

Update: 2025-11-11
Share

Description

የዩናይትድ ስቴትስን የፈደራል መንግሥት ሥራን ከ40 ቀናት በላይ የዘጋዉ የበጀት ዉዝግብ የመጀመሪያዉን መሰናክል አልፏል።ዉዝግቡ የተነሳዉ የፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ መስተዳድር ያረቀቀዉን በጀት የተቃዋሚዉ የዴሞክራቲክ ፓርቲ የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት እንደራሴዎች (ሴናተሮች) አንቀበልም በማለታቸዉ ነበር።ይሁንና ትናንት የዴሞክራቲኩ ፓርቲ ሴናተሮች በጀቱን በመቀበላቸዉ ረቂቁን በጀት የሕግ መወሰኛ ምክር ቤት አፅድቆ ለሕግ መምሪያዉ ምክር ቤት መርቶታል።የሕግ መምሪያዉ ምክር ቤት በጀቱን ለማፅደቅ ድምፅ ይሰጣል።ሥለ በጀቱ ዉዝግብና ምክንያቱ የዋሽግተን ዲሲ ወኪላችን አበበ ፈለቀን በሥልክ አነጋግሬዋለሁ።



ነጋሽ መሐመድ



ታምራት ዲንሳ

Comments 
loading
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ሥራ መዘጋትና መፍትሔዉ

የዩናይትድ ስቴትስ መንግስት ሥራ መዘጋትና መፍትሔዉ

አበበ ፈለቀ