Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-10-15
Share

Description

በደቡብ ኢትዮጵያ 11 ተቃዋሚ ፓርቲዎች የተሰባሰቡበት «የሰላም ጥምረት» የፓርቲ አመራሮችና አባላት ላይ ድብደባና እሥር እየተፈጸመ ነው አለ። የአርባምንጭ ከተማ ፖሊስ በበኩሉ አባላቱ የተያዙት በፓርቲ አባልነታቸው ሳይሆን በወንጀል በመጠርጠራቸው እንደሆነ ይገልጻል።

የሱዳን ዋና ከተማ ኻርቱም በዛሬው ዕለት በተከታታይ የሰው አልባ አውሮፕላን ጥቃት ተፈጸመባት።

አንጋፋው የኬንያ የተቃውሞ ፖለቲካ መሪ ራይላ ኦዲንጋ አረፉ።

ጀርመን ዮሮ ተዋጊ ጀቶችን በፖላንድ ወታደራዊ የአየር ጦር ሰፈር ልታሰፍር ነው።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW