DiscoverDW | Amharic - Newsበታጣቂዎች እገታ ስር የነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸው
በታጣቂዎች እገታ ስር የነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸው

በታጣቂዎች እገታ ስር የነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸው

Update: 2025-12-08
Share

Description

በኦሮምያ ክልል በምሥራቅ ወለጋ ዞንውስጥ እገታ ስር ከነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቢያነ ሕግ ባለፈው ቅዳሜ መለቀቃቸውን የኦሮምያ ክልልየአቃቤያነ ሕግ ማኅበር ዛሬ አስታወቀ ። እገታው በተፈጸመበት ወቅት ከተያዙት መካከል አንዱ መገደላቸውን ከዚህ ቀደም ተዘግቧል። ቀሪዎቹም በአጋቾች እጅ እንደነበሩም በወቅቱ ተገልጿ ነበር። ከታጋቾቹ አንዱ ፅኑ ጉዳት ደርሶባቸው በህክምና ላይ ናቸው ።



ለመሆኑ ታጋቾቹ እንዴት ተለቀቁ? ሂደቱስ እንዴት ነበር እገታውን የተመለከቱ መረጃዎቹን ሲከታተል ከነበረው ባልደረባችን ታምራት ዲንሳ ጋር ስለ አቃቤ ሕጉ ግድያና የሌሎቹ አቃቤያነ ሕግ እገታ መቼና የት እንዴት እንደተካሄደ ሂደቱም እንዴት እንደነበረ እንዴት እደተለቀቁ አጭር ቃለ ምልልስ አድርገናል።





ታምራት ዲንሳ

ኂሩትመለሰ

Comments 
loading
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በታጣቂዎች እገታ ስር የነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸው

በታጣቂዎች እገታ ስር የነበሩ 3 የኦሮምያ ክልል አቃቤያነ ሕግ መለቀቃቸው