DiscoverDW | Amharic - Newsበጃፓን ያልተሳካው የኢትዮጵያ አትሌቶች ተልዕኮ
በጃፓን ያልተሳካው የኢትዮጵያ አትሌቶች ተልዕኮ

በጃፓን ያልተሳካው የኢትዮጵያ አትሌቶች ተልዕኮ

Update: 2025-09-20
Share

Description

ኢትዮጵያ ስትካፈልበት ከሰነበተችው 20ኛው የቶኪዮ የዓለም አትሌቲክስ ሻምፒዮና የወርቅ ሜዳሊያ ሳታገኝ የመጨረሻውን ቀን እየጠበቀች ነው። ዛሬ ኢትዮጵያዉያ ሜዳሊያ ልታገኝ ትችላለች ተብሎ ተስፋ የተጣለበት የሴቶች የ5000 ሜትር ውድድር ያለ ሜዳሊያ ተጠናቋል።



በውድድሩ ሜዳሊያ የማግኘት ቅድመ ግምት አግኝታ የነበረው ጉዳፍ ጸጋይ አምስተኛ በመሆን አጠናቃለች። ኬንያዉያኑ ብአትሪክ ቺቤት እና ፌዝ ኪፒገን የወርቅ እና የብር ሜዳሊያውን ለኬንያ አስገኝተዋል።



በቶኪዮ የዓለም ሻምፒዮና ኢትዮጵያ ለሜዳሊያ ብቸኛ ተስፋ የሰነቀችበት ነገ እሁድ የሚካሄደው የወንዶች የአምስት ሺ ሜትር ውድድር ብቻ ነው ፤ እሱም ቢሆን በጠባብ ዕድል። ለመሆኑ ኢትዮጵያ በሃያኛው የዓለም የአትሌቲክስ ሻምፒዮና ላይ ለምን ዉጤት አጣች ? የመስኩ ባለሞያዎችስ በዚህ ላይ ምን ይላሉ ?



ኃይማኖት ጥሩነህ

Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

በጃፓን ያልተሳካው የኢትዮጵያ አትሌቶች ተልዕኮ

በጃፓን ያልተሳካው የኢትዮጵያ አትሌቶች ተልዕኮ