ወጣት አፍሪቃውያን ከዘንድሮው የዓየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ ምን ይጠብቃሉ?
Update: 2025-11-11
Description
በብራዚል ትናንት የተጀመረው 30ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤ (ኮፕ 30)እስከ ህዳር 12 ቀን 2018 ዓ.ም ይዘልቃል። በዚህ የጉባኤ ተሳታፊ የሆኑ አፍሪቃውያን ወጣቶች፤ ለአየር ንብረት ለውጥ ዝቅተኛ ድርሻ ያላት ነገር ግን ዋነኛ የችግሩ ተጠቂ ለሆነችው አፍሪቃ፤ መፍትሄ የሚያመጡ ውሳኔዎችን ይጠብቃሉ።
Comments
In Channel




