የጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-11-01
Description
በኬንያ ምስራቃዊ የስምጥ ሸለቆ ዛሬ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 13 ሰዎች መሞታቸውን ተሰማ። ግብጽ በአይነቱ ግዙፍ የተባለለትን ብሔራዊ ሙዝየም ዛሬ አስመረቀች። የዩክሬይን ድሮኖች ወደ ሩስያ ግዛት ሰርገው በመግባት ከዋና ከተማዋ በስተ ደቡብ ምስራቅ በሚገኙ ወታደራዊ ይዞታዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተሰማ። በኤርላንድ ፅንፈኛ መጤ ጠል የተባሉ ወጣቶች በአካባቢው በሚገኝ የተገን ጠያቂዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን የሐገሪቱ የመንግስት ባለስልጣናት አስታወቁ።
Comments
In Channel























