Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-01
Share

Description

በኬንያ ምስራቃዊ የስምጥ ሸለቆ ዛሬ ባጋጠመ የመሬት መንሸራተት ቢያንስ 13 ሰዎች መሞታቸውን ተሰማ። ግብጽ በአይነቱ ግዙፍ የተባለለትን ብሔራዊ ሙዝየም ዛሬ አስመረቀች። የዩክሬይን ድሮኖች ወደ ሩስያ ግዛት ሰርገው በመግባት ከዋና ከተማዋ በስተ ደቡብ ምስራቅ በሚገኙ ወታደራዊ ይዞታዎች ላይ ጥቃት መፈጸማቸውን ተሰማ። በኤርላንድ ፅንፈኛ መጤ ጠል የተባሉ ወጣቶች በአካባቢው በሚገኝ የተገን ጠያቂዎች ላይ ጥቃት መሰንዘራቸውን የሐገሪቱ የመንግስት ባለስልጣናት አስታወቁ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 22 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW