Discoverትኩረት በአፍሪቃ | Deutsche Welleትኩረት በአፍሪካ የጥቅምት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና
ትኩረት በአፍሪካ የጥቅምት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና

ትኩረት በአፍሪካ የጥቅምት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና

Update: 2025-10-18
Share

Description

አምስት ጊዜ ለፕሬዝደንትነት ተወዳድረው ባይሳካላቸውም ራይላ ኦዲንጋ የኬንያን ዴሞክራሲ እና ምርጫ የይስሙላ እንዳሆን ከፍ ያለ ሚና ተጫውተዋል። በ80 ዓመታቸው ከዚህ ዓለም በሞት የተለዩት ኦዲንጋ በተቃዋሚነታቸው ታስረዋል፤ ተገርፈዋል፤ ተሰደዋል። ግን እስከ መጨረሻው አላፈገፈጉም። በማዳጋስካር ጦር ሠራዊት ውስጥ ካፕሳት ተብሎ የሚጠራው ልዩ ኃይል አዛዥ ኮሎኔል ሚካኤል ራንጄሬሪና ፕሬዝደንት ሆነው ቃለ-መሐላ ፈጽመዋል። የ51 ዓመቱ የጦር መኮንን ሥልጣን የጨበጡት ለሦስት ሣምንታት ከተካሔደ የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ ፕሬዝደንት አንድሬ ራጄሊና ከሥልጣን ተባረው ነው።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ትኩረት በአፍሪካ የጥቅምት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና

ትኩረት በአፍሪካ የጥቅምት 08 ቀን 2018 የዓለም ዜና

DW