Discoverየዓለም ዜናየሐሙስ መስከረም 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የሐሙስ መስከረም 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የሐሙስ መስከረም 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-09-25
Share

Description

ሙጃ፥ ሰሜን ወሎ በመንግሥት ጦር እና በፋኖ ታጣቂዎች ውጊዪያ እየተደረገ ነው፤ መቐለ፥ ስምንት የሲቪል ማኅበራት ለሰላም ጥሪያቸው በጎ ምላሽ አለማግኘታቸውን ዐሳወቁ፤ ፓሪስ፥ የፈረንሳይ የቀድሞ ፕሬዚደንት አምስት ዓመት ተፈረደባቸው፤ ሮም፥ ጣሊያን እና ስፔን ለጋዛ ሠርጥ ነዋሪዎች ርዳታ የጫነች መርከብን ለማገዝ የጦር መርከቦችን አሰማሩ፤ ጋዛ፥ በእሥራኤል ጦር ጄቶች ጥቃት ቢያንስ 17 ሰዎች ተገደሉ፤ ዴልሂ፥ ሕንድ ሕይወት ያጠፋ ነውጥ በተቀሰቀሰባት ላዳክህ ውስጥ አስቸኳይ ጊዜ አወጀች
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የሐሙስ መስከረም 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የሐሙስ መስከረም 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW