Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-09-17
Share

Description

የመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

አቶ ክርስቲያን ታደለ እና አቶ ዮሐንስ ቧያለው መታመማቸውን ጠበቃቸው ተናገሩ። ሁለቱ የምክር ቤት አባላት በሀገር ውስጥ የተሻለ ህክምና ማግኘት እንደሚፈልጉም ለጠበቃቸው ነግረዋቸዋል።

ወደ ግሪክ በመጓዝ ላይ በነበረች የበፕላስቲክ ጀልባ ሲጋዙ የነበሩ ቢያንስ 50 የሱዳን ስደተኞች በምሥራቅ ሊቢያ የባህር ጠረፍ ላይ መሞታቸውን IOM አስታወቀ።

ትናንት ማምሻውን ከባለቤታቸውና ከአሜሪካ ባለሥልጣናት ጋር ብሪታንያ የገቡት የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ዛሬ በዊንድሶር ቤተ መንግስት በእንግሊዙ ንጉስ ሳልሳዊ ቻልርስ ዘውዳዊ አቀባበል ተደርጎላቸዋል።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 7 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW