Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና
የመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና

Update: 2025-09-21
Share

Description

የዛሬው የዓለም ዜና በካፋ ዞን በህዝብ ማመላለሻ አውቶብስ ላይ በደረሰ አደጋ በ27 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ፣ብሪታንያ፣ ካናዳ እና አውስትራሊያ በዛሬው ዕለት ለፍልስጤም መንግስትነት በይፋ እውቅና መስጠታቸውን እና ርምጃው በእስራኤል እና በዩናይትድ ስቴትስ ዘንድ ውግዘት ማስከተሉን፤በቁጥጥር ስር የዋሉት የደቡብ ሱዳን የቀድሞ ምክትል ፕሬዝዳንት ነገ ፍርድ ቤት ይቀርባሉ መባሉን እንዲሁም የኬንያ አትሌቶች ዛሬ በተካሄደው የበርሊን ማራቶን በሁለቱም ፆታዎች ማሸነፋቸውን ያስቃኛል።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና

የመስከረም 11 ቀን 2018 የዓለም ዜና

DW