Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-09-22
Share

Description

የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

የኢትዮጵያ መንግሥት ባለሥልጣናት ፣ነጻ ጋዜጠኞችን ማዋከብን እንዲያቆሙ ተጠየቁ። ሂዩመን ራይትስ ዋች ዛሬ ባወጣው መግለጫ ፣ሀሳባቸውንና አመለካከታቸውን በነጻነት የመግለጽ መብታቸውን በመጠቀማቸው የታሰሩትን በሙሉም በአስቸኳይ እንዲለቁ ጥሪ አቅርቧል።


ባሕር ዳር ከተማ አቅራቢያ በደረሰ የመኪና አደጋ 3 የአንድ ቤተሰብ አባላትን ጨምሮ 11 ሰዎች ሞቱ ። 10 ሰዎችም ቆሰሉ


ለፍልስጤም መንግስት እውቅና የሚሰጡ ሀገራት ቁጥር እየጨመረ ነው። ዛሬ ኒውዮርክ በሚካሄድ ጉባኤ ተጨማሪ ሀገራት ለፍልስጤም መንግሥት እውቅና ይሰጣሉ ተብሎ እየተጠበቀ ነው።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 12 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW