Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
የመስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የመስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

Update: 2025-09-28
Share

Description

• በአማራ ክልል በሰሜን እና ደቡብ ወሎ ዞኖች በመንግስት የጸ,ጥታ ኃይሎች እና በፋኖ ታጣቂዎች መካከል ግጭት መባባሱን ናዋሪዎች ተናገሩ ።
• የኢትዮጵያ የመከላከያ ሰራዊት «ባንዳ » ያላቸው ኃይሎች የኢትዮጵያ ብሔራዊ ጥቅም እውን እንዳይሆን ለማደናገር» ይጥራሉ ሲል ከሰሰ።
• በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ቡታጅራ ከተማ ዛሬ ለተቃውሞ አደባባይ የወጡ ወጣቶች ከፀጥታ አስከባሪዎች ጋር ባደረጉት ግጭት ሰዎች ሳይቆስሉና ሳይሞቱ እንዳልቀረ የከተማዋ ነዋሪዎች ገለጹ ፡፡
• አሜሪካ በጋና ላይ የጣለችውን የቪዛ ገደብ ማሻሻሏን የሀገሪቱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የመስከረም 18 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

DW