የመስከረም 23 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
Update: 2025-10-03
Description
• በምዕራብ ሱዳን በከበባ ውስጥ በምትገኘው የኤል ፋሽር ከተማ የፈጥኖ ደራሽ ወይም የአር ኤስ ኤፍ ኃይሎች ባደረሷቸው ጥቃቶች በአስር ቀናት ውስጥ 91 ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ ።
• የዓለም የምግብ ድርጅት (WFP) የከፋ ነው የተባለ የገንዘብ እጥረት ማጋጠሙን ተከትሎ በሶማሊያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ መጋለጣቸውን አስታወቀ።
• የማዳጋስካሩ ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆኡሊና ስልጣን ለመልቀቅ ዝግጁ አይደለሁም አሉ።
• ጋዛ ውስጥ ለሚገኙ ፍልስጥኤማዉያን የርዳታ ቁሳቁስ ይዘው በአጀብ ወደ ጋዛ ይጓዙ ከነበሩ በርካታ ጀልባዎች ውስጥ የመጨረሻዎቹ በእስራኤል ጦር ኃያል መጠለፋቸውን አስተባባሪዎቹ አስታወቁ።
• የዓለም የምግብ ድርጅት (WFP) የከፋ ነው የተባለ የገንዘብ እጥረት ማጋጠሙን ተከትሎ በሶማሊያ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎች ለረሃብ መጋለጣቸውን አስታወቀ።
• የማዳጋስካሩ ፕሬዚዳንት አንድሪ ራጆኡሊና ስልጣን ለመልቀቅ ዝግጁ አይደለሁም አሉ።
• ጋዛ ውስጥ ለሚገኙ ፍልስጥኤማዉያን የርዳታ ቁሳቁስ ይዘው በአጀብ ወደ ጋዛ ይጓዙ ከነበሩ በርካታ ጀልባዎች ውስጥ የመጨረሻዎቹ በእስራኤል ጦር ኃያል መጠለፋቸውን አስተባባሪዎቹ አስታወቁ።
Comments
In Channel