Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-09-15
Share

Description

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. አርዕስተ ዜና

እስራኤል ዛሬ በጋዛ ከተማ በፈጸመችው የአየር ድብደባ ቢያንስ 16 ፍልስጤማውያን መገደላቸውንና ህንጻዎችም መውደማቸውን የፍልስጤም ባለሥልጣናት አስታወቁ።


እስራኤል በጋዛ ሲቲ የአየር ድብደባ ባካሄደችበት በዛሬው እለት የዩናይትድ ስቴትስ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማርኮ ሩብዮ መንግስታቸው እስራኤልን እንደሚደግፍ ተናግረዋል። ሩብዮ ሀማስ እንደታጣቂ ቡድን ህልውናው ማክተም እንዳለበትም ተናግረዋል።

ሩስያ ሀብቴን ለመውሰድ በሚቃጣ ማንኛውንም ሀገር ላይ እርምጃ እወስዳለሁ ስትል ዛሬ የአውሮፓ መንግስታትን አስጠነቀቀች።

ዜናው በዝርዝር
Comments 
loading
In Channel
loading
00:00
00:00
1.0x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 5 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW