Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-09-16
Share

Description

የደቡብ ሱዳን ባለሥልጣናት ሀገሪቱ ነጻነቷን ካገኘችበት ጊዜ ጀምሮ በሚሊየኖች የሚቆጠር ዶላር መዝረፋቸውን የተመድ አስታወቀ። የጁባ መንግሥት ክሱን አስተባብሏል።
እስራኤል ዛሬ በማለዳ ጋዛ ከተማ ላይ የተገመተውን የምድር ጥቃት ጀመረች። እርምጃዋ ከተመድ ጠንካራ ትችት አስከትሏል።
ባለፈው ዓመት ጀርመን ውስጥ በተካሄደ የተቃውሞ ሰልፍ ላይ የፖሊስ መኮንን በስለት ወግቶ የገደለ የአፍጋኒስታን ዜጋ በዛሬው ዕለት የዕድሜ ልክ እስራት ተፈረደበት።
የታሊባን መሪዎች በአንድ የአፍጋኒስታን ክፍለ ሀገር ውስጥ ገመድ አልባ የኢነርኔት አገልግሎት ወይም ዋይፋይ አገዱ። ምክንያቱ ኢስነምግባራዊነትን ለመከላከል የሚል ነው።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የመስከረም 6 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW