Discoverየዓለም ዜናየመስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
የመስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የመስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

Update: 2025-09-18
Share

Description

የአፍሪካ ኅብረት በሱዳን የተኩስ አቁም ላይ እንዲደረስ እና በሀገሪቱ የሚመራ ውይይት ለማስጀመር ጥረቱን እንደቀጠለ የኅብረቱ ኮሚሽን ሊቀ-መንበር ማሕሙድ አሊ ይሱፍ ተናገሩ። ኮንጎ ውስጥ በድጋሚ የተከሰተው የኢቦላ ወረርሽኝ በአጭር ጊዜ ውስጥ የበርካቶች ህይወት መቅጠፉን የዓለም የጤና ድርጅት አስታወቀ። ሳዑዲ አረቢያ እና የኑኩልየር የጦር መሳሪያ የታጠቀችው ፓኪስታን አንዱ ሌላውን ካልታሰበ ጥቃት ለመከላከል የሚያስችል ነው የተባለለት ስምምነት ደረሱ ።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የመስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የመስከረም 8 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

DW