የማክሰኞ መስከረም 21 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-10-01
Description
ሸንኮራ፥ቅድስት ማርያም ቤተክርስቲያን ዛሬ በደረሰ አደጋ ከ30 በላይ ሠዎች ሞቱ፤ ቡታጀራ፥ ሁከትና ብጥብጥ አንስተዋል ሲል ፖሊስ የጠረጠራቸውን 47 ሰዎች በቁጥጥር ማዋሉን ዐሳወቀ፤ ኪንሻሳ፥ የኮንጎ ወታደራዊ ፍርድ በቀድሞ የአገሪቱ ፕሬዚደንት ላይ ቤት የሞት ፍርድ በየነ፤ ሙይንሽን፥ በቦንብ ጥቃት ሥጋት ለሰአታት ተቋርጦ የነበረው ኦክቶበርፌስት እንደገና ተከፈተ፤ ቤርሊን፥የሉፍታንዛ አውሮፕላን አብራሪዎች አድማ ሊጠሩ እንደሚችሉ አስጠነቀቁ
Comments
In Channel