Discoverየዓለም ዜናየኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-11-11
Share

Description

ኢትዮጵያ በጎርጎሪዮሳዊ 2027 ዓ.ም. ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን ለማስተናገድ ያቀረበችው ጥያቄ የበርካታ ሃገራትን ድጋፍ ማግኘቱ ተገለጸ። ይፋዊ ውሳኔው ዛሬ ብራዚል ላይ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።

የተርክዬ አቃብያነ ሕግ የኢስታንቡል ከተማ ከንቲባ ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ እንዲታሠሩ ጠየቁ።

በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢዝላማባድ ላይ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት 12 ሰዎች ተገደሉ። ሌሎች 27 ሰዎች ደግሞ ተጎዱ። ለድርጊቱ ኃላፊነት የወሰደ አካል የለም።

ሩሲያ ሌሎች የኒኩሊየር ኃይል ባለቤት ሃገራት የሚያደርጉ ከሆነ የኒኩሊየር ሙከራ እንደምታደርግ አስታወቀች።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW