የኅዳር 2 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
Update: 2025-11-11
Description
ኢትዮጵያ በጎርጎሪዮሳዊ 2027 ዓ.ም. ዓለም አቀፍ የአየር ንብረት ለውጥ ጉባኤን ለማስተናገድ ያቀረበችው ጥያቄ የበርካታ ሃገራትን ድጋፍ ማግኘቱ ተገለጸ። ይፋዊ ውሳኔው ዛሬ ብራዚል ላይ ይሰጣል ተብሎ ይጠበቃል።
የተርክዬ አቃብያነ ሕግ የኢስታንቡል ከተማ ከንቲባ ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ እንዲታሠሩ ጠየቁ።
በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢዝላማባድ ላይ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት 12 ሰዎች ተገደሉ። ሌሎች 27 ሰዎች ደግሞ ተጎዱ። ለድርጊቱ ኃላፊነት የወሰደ አካል የለም።
ሩሲያ ሌሎች የኒኩሊየር ኃይል ባለቤት ሃገራት የሚያደርጉ ከሆነ የኒኩሊየር ሙከራ እንደምታደርግ አስታወቀች።
የተርክዬ አቃብያነ ሕግ የኢስታንቡል ከተማ ከንቲባ ከሁለት ሺህ ዓመት በላይ እንዲታሠሩ ጠየቁ።
በፓኪስታን ዋና ከተማ ኢዝላማባድ ላይ በደረሰ የአጥፍቶ ጠፊ ጥቃት 12 ሰዎች ተገደሉ። ሌሎች 27 ሰዎች ደግሞ ተጎዱ። ለድርጊቱ ኃላፊነት የወሰደ አካል የለም።
ሩሲያ ሌሎች የኒኩሊየር ኃይል ባለቤት ሃገራት የሚያደርጉ ከሆነ የኒኩሊየር ሙከራ እንደምታደርግ አስታወቀች።
Comments
In Channel






















