Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-10-20
Share

Description

• የቀድሞው የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ፕሬዚዳንት የተቀዳሚ ሙፍቲ ሐጂ ዑመር ኢድሪስ ሥርዓተ ቀብር ዛሬ ተፈጸመ። • እስራኤል ትናንት እሁድ ከሐማስ ለተሰነዘረ ጥቃት አጸፋ ነው ካለችው ብርቱ የአየር ጥቃት በኋላ የጋዛ የተኩስ አቁም ተግባራዊነቱ እንደሚቀጥል የአሜሪካው ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተናገሩ ። የአውሮጳ ህብረት በበኩሉ የጋዛ የተኩስ አቁም ገቢራዊነት እስኪረጋገጥ በእስራኤል ለመጣል ያሰበውን ማዕቀብ በይደር አቆያለሁ ብሏል። • የጣልያን የባሕር ድንበር ጠባቂዎች ላምፔዱሳ ደሴት አቅራቢያ 91 ሰዎች ከመስጠም መታደጋቸውን አስታወቁ ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 10 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW