የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-10-10
Description
ሶዶ፥ ከኦሮሚያ ክልል የተነሱ ታጣቂዎች ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ውስጥ ጥቃት ፈጽመው ሰዎች ገደሉ፤ አ.አ፥ የዓለም ምግብ ድርጅት ኢትዮጳያ ለተጠለሉ ስደተኞች የሚሰጠውን ርዳታ ሊያቆም ጫፍ መድረሱን ገለጠ፤ ጋዛ፥ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ተሸለላሚ ሆነ፤ ዖስሎ፥የቬኔዙኤላ ተቃዋሚ መሪ ማሪያ ኮሪና ማቻዶ የሰላም ኖቤል አሸነፉ፤ ዋሽንግተን፥ ዋሕይትሐዋስ ትራምፕ ከኖቤል ሽልማት ውጪ መደረጋቸውን «ፖለቲካን ከሰላም ያስቀደመ» አለ፤ ሞስኮ፥ትራምፕ ለሰላም ብዙ መልፋታቸውን ፑቲን ተናገሩ፤ ጋዛ፥ የእሥራኤል ጦር ከተወሰኑ የጋዛ አካባቢዎች መውጣት ጀመረ
Comments
In Channel























