Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-09
Share

Description

• ዩጋንዳ በቀጣዩ ፕሬዚዳንታዊ ምርጫ ላይ አሲረዋል ብላ ከአንድ ወር በፊት ያሰረቻቸውን ሁለት ኬንያዉያን አክቲቪስቶች ከእስር ለቀቀች።
• በስፔይኗ የቴኔሪፌ ደሴት የባህር ዳርቻ ትናንት ቅዳሜ በተነሳ ወጀብ የሶስት ሰዎች ህይወት አልፎ ሌሎች 15 ሰዎች መጎዳታቸውን የአስቸኳይ ጊዜ አገልግሎት አስታወቀ።
• የአሜሪካ የሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ለ14 ሰዎች ህልፈት ምክንያት ከሆነው የጭነት አውሮፕላን አደጋ በኋላ ተመሳሳይ ስሪት የሆኑ አውሮፕላኖች እንዳይበሩ አገደ።
• ዩክሬን በሩስያ የኃይል መሰረተ ልማት ላይ ባደረሰችው የአየር ጥቃት በበርካታ የአዋሳኝ አካባቢ ክልሎች ኃይል መቋረጡን ባለስልጣናት አስታወቁ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 30 ቀን 2018 ዓ/ም የዓለም ዜና

DW