አማራ ክልል በፋኖ ኃይሎችና በመንግሥት ወታደሮች ውጊያው ቀጥሏል ተባለ
Update: 2025-10-17
Description
ሰሞኑን በፋኖ ኃይሎች እና በመንግሥት ወታደሮች መካከል በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢዎች ውጊያ መኖሩ ተገለጠ ። በውጊያው የፋኖ ኃይሎች ተጨማሪ ቦታዎችን መቆጣጠራቸውም ተገልጧል ። የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ከበደ ደሲሳ «ጽንፈኛ» ሲሉ የገለጡት ኃይል ትንኮሳ ከመፈጸም ውጪ በየቦታው የመዋጋት አቅም የለውም ብለዋል ።
Comments
In Channel