የመስከረም 28 ቀን 2018 የዜና መፅሔት
Update: 2025-10-08
Description
ኤርትራና ህዝባዊ ወያኔ ሐርነት ትግራይ (ህወሓት) ፣ በኢትዮጵያ መንግስት ላይ ጦርነት ለመክፈት በጋራ እየሰሩ ነው ሲል የኢትዮጵያ ውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ከሰሰ። መስሪያ ቤቱ ሁለቱ ወገኖች የአማራ ፋኖን እያገዙም ነው በማለት ለተባበሩት መንግሥታት ድርጅት ዋና ፀሐፊ አንቶንዮ ጉተሬሽ በላከው ይፋ ደብዳቤ አስታውቋል። የደብዳቤው ይዘትና ስለክሱ የተሰጡ አስተያየቶች በዛሬው የዜና መጽሔት ዝግጅታችን ተሰናድተዋል።
Comments
In Channel