Discoverየዓለም ዜናየኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-21
Share

Description

በአማራ ክልል የባሕር ዳርና አካባቢው ከፍተኛ ፍ/ቤት፤ የጥበበ ጊዮን ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል ሐኪም በነበሩት ዶ/ር አንዷለም ዳኘ ገዳይ ላይ የ25 ዓመት ጽኑ እስራት መወሰኑ፤ዩናይትድ ስቴትስ በG20 ስብሰባ ላይ እንደምትገኝ ደቡብ አፍሪቃ ማሳወቋ፤በናይጄሪያ ታጣቂዎች ከአንድ የከካቶሊክ ትምህርት ቤት ተማሪዎችን አፍነው መውሰዳቸውን፤ የአውሮፓ ህብረት መሪዎች ዶናልድ ትራምፕ የሩሲያ ዩክሬን ጦርነትን ለማስቆም ያቀዱትን የሰላም ሀሳብ እስካሁን በይፋ እንዳልደረሳቸው መግለፃቸው እንዲሁም ዶናልድ ትራምፕ እርሳቸውን የሚፃረር መልዕክት ባሰራጩ ዲሞክራቶች ላይ ሞት ቅጣት ለመቅጣት መዛታቸውን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 12 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW