Discoverየዓለም ዜናየኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-22
Share

Description

የዛሬው የዓለም ዜና ትግራይ ተጨማሪ ጥቃቶችን ለመከላከል መንግስታት እርምጃ መውሰድ አለባቸው ሲል ሂውማን ራይትስ ዎች ማሳሳቡን፤የደቡብ አፍሪካ ፕሬዝዳንት ሲሪል ራማፎሳ ዓለም አቀፍ ችግሮችን ለመፍታት በጋራ መተባበር እንደሚያስፈልግ ማሳሰባቸው፤ናይጄሪያ ውስጥ ከአንድ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ከ300 በላይ ተማሪዎች በታጣቂዎች ታፍነው መወሰዳቸውን፤ዩክሬን ፕሬዝዳንት ቮሎዲሚር ዘለንስኪ በአሜሪካ የቀረበውን የሰላም እቅድ ላይ ከአውሮፓ አጋሮቻቸው ጋር መወያየታቸውን እንዲሁም አሜሪካ በኩባ ላይ የጣለችው ለአስርት አመታት የዘለቀ ማዕቀብ እንዲነሳ መጠየቁን ያስቃኛል።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 13 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW