የኅዳር 14 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-11-23
Description
ከናይጄሪያ የካቶሊክ ትምህርት ቤት ታግተው የተወሰዱ 50 ተማሪዎች ከአጋቾቻቸው ማምለጥ ቻሉ፤ የጀርመን መራሔ መንግሥት ሜርስ በቡድን 20 ጉባኤ ላይ ዩናይትድ ስቴትስ አለመሳተፏን ተቹ፤ ህንድ እና አጋሮቿ የኮፕ 30ን ውጤት አወደሱ፤የዩክሬን ጦርነት ለማቆም በቀረበው ምክረ ሐሳብ አሜሪካ እና የአውሮፓ መንግሥታት እየተወያዩ ነው
Comments
In Channel























