የኅዳር 15 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-11-24
Description
የዛሬው የዓለም ዜና በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ከሰላሳ በላይ ንጹሃን በታጣቂዎች መገደላቸውን፤ የሱዳን ጦር ኃይሎች አዛዥ የአሜሪካንን የእርቅ ሃሳብ ውድቅ አድርገዋል በሚል የተባበሩት አረብ ኢምሬቶች መውቀሷን፤የቀድሞ የደቡብ አፍሪቃ ፕሬዚዳንት ጃኮብ ዙማ ሴት ልጅ ያለፍላጎታቸው በዶንባስ እንዲዋጉ ሰዎችን ቀጥራለች በሚል መከሰሷን፤በጋዛ ሰርጥ አራት ፍልስጤማውያን መገደላቸውን የህክምና ባለሙያዎች መግለፃቸውን፤እስራኤል በጥቅምት 7ቱ የሀማስ ጥቃት ሀላፊነታቸውን አልተወጡም ያለቻቸውን ከፍተኛ የጦር አዛዦቿን ማባረሯን እንዲሁም ዝነኛው የሬጌ ሙዚቃ አቀንቃኝ ጂሚ ክሊፍ ከዚህ ዓለም በሞት መለየቱን የሚያስቃኙ ዘገባዎችን አካቷል።
Comments
In Channel























