Discoverየዓለም ዜናየኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-26
Share

Description

ቤርሊን፥ ኢትዮጵያ ውስጥ በሲቪሎች ላይ የሚፈጸም « ግድያና በደል» የተቃወመ ሰልፍ ቤርሊን ከተማ ተደረገ፤ በማርበርግ ተሐዋሲ የ6 ሰዎች ሕይወት ማለፉን የጤና ሚኒስቴር ዐሳወቀ፤ አ.አ፥ አፍሪኮም «ኢትዮጵያ በሠላማዊ መንገድ የባሕር በር ለማግኘት የምታደርገውን» ጥረት እንደሚደግፍ ገለጠ፤ ሞቃዲሹ፥ አፍሪኮም ሶማሊያ ውስጥ አይኤስ ላይ ልዩ ዘመቻ ከፈተ፤ ሞቃዲሹ፥ አፍሪኮም ሶማሊያ ውስጥ አይኤስ ላይ ልዩ ዘመቻ ከፈተ፤ ዋሽንግተን፥ ፕሬዚደንት ትራምፕ የዩክሬን የሰላም ዕቅድ ቀነ ገደብን ለማራዘም ፍንጭ ሰጡ፤ ብራዚሊያ፥ ቀኝ አክራሪው የብራዚል የቀድሞ ፕሬዚደንት የ27 ዓመት እስራቸውን ጀመሩ፤
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የኅዳር 17 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW