የጥቅምት 26 ቀን 2018 ዓ.ም. የዜና መጽሔት
Update: 2025-11-05
Description
በኪረሙ ወረዳ ታጣቂዎች ባደረሱት ጥቃት አራት ሰላማዊ ሰዎች ተገደሉ መባሉ፤
«ከቁጥጥር ውጭ ሆኗል» የተባለው የሱዳን ጦርነት፣
የጀርመን መራሄ መንግሥት ለምን የሶርያ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አሳሰቡ
በኒውዮርክ ምርጫ የግራ ክንፍ ፖለቲከኛ በከንቲባነት ማሸነፋቸው
«ከቁጥጥር ውጭ ሆኗል» የተባለው የሱዳን ጦርነት፣
የጀርመን መራሄ መንግሥት ለምን የሶርያ ስደተኞች ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አሳሰቡ
በኒውዮርክ ምርጫ የግራ ክንፍ ፖለቲከኛ በከንቲባነት ማሸነፋቸው
Comments
In Channel





















