ዩናይትድ ስቴትስና የአዉሮጳ ሕብረት ተጨማሪ ማዕቀብና የዩክሬን ጦርነት
Update: 2025-10-24
Description
ዛሬ የአዉሮጳ ሐገራት መሪዎች ከዩክሬን ፕሬዝደንት ቮልዶሚር ዜለንስኪ ጋር ለንደን ዉስጥ እየተነጋገሩ ነዉ።የአዉሮጳና የዩናይትድ ስቴትስ መንግሥታት በሩሲያ ላይ ተጨማሪ እርምጃ የወሰዱት የዩናይትድ ስቴትስና የሩሲያ መሪዎች የዩክሬኑ ጦርነት ሥለሚቆምበት ብልሐት በቅርቡ ፑዳፔሽት-ሐጋሪ ዉስጥ ይነጋገራሉ ተብሎ በሚጠበቅበት ወቅት መሆኑ ነዉ
Comments
In Channel




