በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን የተባባሰው የትራፊክ አደጋ
Update: 2025-10-20
Description
በአማራ ክልል የሰሜን ሸዋ ዞን ፖሊስ መምሪያ አዛዥ ኮማንደር ንጉሴ ሞግስ በዞኑ በተለያዩ ምክንያቶች የትራፊክ አደጋ በከፍተኛ ሁኔታ መጨመሩን ተናግረዋል፡፡ ባለፉት 3 ወራት 33 አደጋዎች መድረሳቸውን የየገለፁት አዛዡ፣ በ82 ሠዎች ላይ ጉዳት ደርሶ 24ቱ ህይወታቸው ሲያልፍ በ34ቱ ላይ ከባድ የአካል ጉዳት መድረሱን ተናግረዋል፡፡
Comments
In Channel