የትግራይ ክልል ኃይሎች «ተቃውሞው ስህተት ነው በማለት ይቅርታ ጠየቁ ሲሉ የክልሉ መንግሥት እና የሕወሓት ሚዲያዎች ዘገቡ
Update: 2025-10-20
Description
ሰሞኑን የተቃውሞ ሰልፎቹ ሲደረጉ ያልዘገቡት የትግራይ ክልል መንግስት ሚድያዎች እና የህወሓት ልሳናት ሰልፉን የሚኮንን እና የሠራዊት አባላቱ ይቅርታ ስለመጠየቃቸው የሚያመለክቱ መረጃዎች ትናንት ዘግበዋል። ከትግራይ ሐይሎች ከፍተኛ አዛዦች መካከል ጀነራል ዮሐንስ ወልደጊዮርጊስ የተቃውሞ ሰልፎቹን እና መንገድ የመዝጋት እርምጃዎችን አውግዘዋል።
Comments
In Channel