
በኑዌር ዞን ላረ ወረዳ 7ሺህ የሚደርሰ የተፈናቀሉ ዜጎች ወደቀያቸው መመለሳቸው
Update: 2025-10-17
Share
Description
በጋምቤላ ክልል ኑዌር ብሔረሰብ ዞን ላረ ወረዳ በጎርፍ ምክንያት ተፈናቅለው ከነበሩ መካከል ሰባት ሺህ የሚደርሱ ነዋሪዎች ወደ ቀያቸው መመለሳቸው የወረዳው አስተዳደር አስታወቀ።
Comments
In Channel