የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዜና መፅሔት
Update: 2025-10-28
Description
የዜና መፅሔት ዝግጅታችን የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ከሐገሪቱ የምክር ቤት አባላት ለቀረቡ ጥያቄዎች የሰጡትን መልስና ማብራቂያ የሚዳስሰዉን ዘገባ ያስቀድማል።ዜና መፅሔቱ የምሥራቅ ኢትዮጵያ የፀጥታ የጋራ ግብረ-ኃይል ከ40 በላይ የአማፂ ቡድን መሪና አባላትን ገደልኩ ማለቱን የሚቃኝ ዘገባም አለዉ።የሻለቃ ዳዊት ወልደጊዮርጊስ መሸለምና የሱዳን ጦርነትንም የሚመለከቱ ዘገቦች አሉትም።
Comments 
In Channel

























