ቃለ መጠይቅ፣ የወደብ ጥያቄ፣ የዉጪ ጣልቃ ገብነት፤ የኢትዮጵያ፣ የኤርትራና የህወሓት መሪዎች ባሕሪ---
Update: 2025-10-16
Description
ግብፅና የተባበሩት አረብ ኤሚሬቶችም የአሥመራና የአዲስ አበባን መሪዎች በመደገፍ ጠቡን እያባባሱት መሆናቸዉ እየተነገረ ነዉ።የአፍሪቃና የመካከለኛዉ ምሥራቅ ጉዳይ የፖለቲካ ተንታኝ አብዱረሕማን ሰይድ እንደሚሉት የአዲስ አበባና የአሥመራ መሪዎች ባሕሪም ልዩነቶችን በድርድር ለማስወገድ የሚመች አይመስልም
Comments
In Channel