Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleከማዳጋስካር የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ የመፈንቅለ-መንግሥት መሪ ኮሎኔል ፕሬዝዳንት ሆኑ
ከማዳጋስካር የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ የመፈንቅለ-መንግሥት መሪ ኮሎኔል ፕሬዝዳንት ሆኑ

ከማዳጋስካር የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ የመፈንቅለ-መንግሥት መሪ ኮሎኔል ፕሬዝዳንት ሆኑ

Update: 2025-10-18
Share

Description

በማዳጋስካር ጦር ሠራዊት ውስጥ ካፕሳት ተብሎ የሚጠራው ልዩ ኃይል አዛዥ ኮሎኔል ሚካኤል ራንጄሬሪና ፕሬዝደንት ሆነው ቃለ-መሐላ ፈጽመዋል። የ51 ዓመቱ የጦር መኮንን ሥልጣን የጨበጡት ለሦስት ሣምንታት ከተካሔደ የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ ፕሬዝደንት አንድሬ ራጄሊና ከሥልጣን ተባረው ነው።
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

ከማዳጋስካር የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ የመፈንቅለ-መንግሥት መሪ ኮሎኔል ፕሬዝዳንት ሆኑ

ከማዳጋስካር የወጣቶች ተቃውሞ በኋላ የመፈንቅለ-መንግሥት መሪ ኮሎኔል ፕሬዝዳንት ሆኑ

DW