የትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ
Update: 2025-10-15
Description
ዛሬ ጠዋት ጀምሮ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የሚገኙ የትግራይ ሐይሎች አባላት በሞኾኒ መንገድ በመዝጋት ወደ አላማጣና ወደ መቐለ የሚደረግ የተሽከርካሪዎች ጉዞ አስተጓጉለው የዋሉ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ትላንት ሙሉቀን ተዘግተው የዋሉ ከትግራይ ምስራቃዊ ዞን ዓዲግራት፣ ውቅሮ እና አጉላዕ ከተሞች ወደ መቐለ የሚወስዱ መንገዶች ዛሬም ተዘግተው አርፍደዋል
Comments
In Channel