Discoverባህልና ወጣቶች | Deutsche Welleየትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ
የትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ

የትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ

Update: 2025-10-15
Share

Description

ዛሬ ጠዋት ጀምሮ በትግራይ ደቡባዊ ዞን የሚገኙ የትግራይ ሐይሎች አባላት በሞኾኒ መንገድ በመዝጋት ወደ አላማጣና ወደ መቐለ የሚደረግ የተሽከርካሪዎች ጉዞ አስተጓጉለው የዋሉ ሲሆን ከዚህ በተጨማሪ ትላንት ሙሉቀን ተዘግተው የዋሉ ከትግራይ ምስራቃዊ ዞን ዓዲግራት፣ ውቅሮ እና አጉላዕ ከተሞች ወደ መቐለ የሚወስዱ መንገዶች ዛሬም ተዘግተው አርፍደዋል
Comments 
In Channel
loading
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ

የትግራይ ኃይሎች አባላት ዛሬ ለ3ኛ ቀን መንገዶች ዘጉ

DW