የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ብሪታኒያ ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ያካሄደው ውይይት
Update: 2025-10-14
Description
በምክከሩ የፖለቲካ ፖርቲዎችና ተፉላሚ ኃይሎች ተካፍለዋል ወይ እነሱ ያልተካፈሉበት አገራዊ ምከክር ምን መፍትሄ ያመጣል የሚል ጥያቄም ተነስቷል። በእለቱ ከመወያያው አዳራሽ በር ላይ አያሌ የአማራ ፉኖ ኃይል ደጋፊዎች ጦርነት እየተካሄደ ንፁሀን ዜጎች እየተገደሉ ባለበት ወቅት ውይይቱ ተገቢ እይደለም ሲሉ ተቃውሞአቸውን ያሰሙ ነበር።
Comments
In Channel