
IOM የኢትዮጵያን የ5 ዓመታት የሥራ ፍኖተ ካርታ ይፋ አደረገ
Update: 2025-10-16
Share
Description
በተባበሩት መንግሥታት የፍልሰተኞች ድርጅት (IOM) ኢትዮጵያ ውስጥ በቀጣዮቹ አምስት ዓመታት ሁሉን አቀፍ ልማትና መረጋጋትን በማስፈን «የስደትና መፈናቀል ችግሮችን ለመፍታት የሚያስችል» ያለውን ፍኖተ ካርታ ዛሬ ይፋ አደረገ ።
Comments
In Channel