የቀጠለው የትግራይ ክልል ኃይሎች ተቃውሞ
Update: 2025-10-14
Description
ዛሬ ከመቐለ ዓዲግራት የሚወስደውን ጎዳና የዘጉ የትግራይ ኃይሎች ይህ ዘገባ እስከተጠናቀረበት ድረስ ጎዳናው እንደዘጉ ነበሩ። ትላንት የግዚያዊ አስተዳደሩፕሬዝደንት ጀነራል ታደሰ ወረደ፣ የህወሓት ሊ/መንበር ዶ/ር ደብረፅዮን ገብረሚካኤልን ጨምሮ የሠራዊቱ ከፍተኛ አዛዦች ከተቃዋሚዎቹ የሠራዊት አባላት ጋር ስላካሄዱት ዝግ ስብሰባየተባለ ነገር የለም።
Comments
In Channel