የሶማሊላንድ ፕሬዝዳንት ለጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል
Update: 2025-10-15
Description
ኢትዮጵያ እና ሶማሊላንድ ታህሳስ 22 ቀን 2016 በአንድ ወር ውስጥ ይፈፀማል የተባለና ለኢትዮጵያ የባህር በር ያስገኛል የተባለለት በ"ሰበር ዜናነት" የተገለፀ የመግባቢያ ስምምነት ቢፈራረሙም ጉዳዩ ከሶማሊያ፣ ግብጽ የአረብ ሊግ እና ሌሎችም ብርቱ ተቃውሞ ገጥሞት ተግባራዊ ሳይሆን ሁለት ዓመት ሊሞላው ሁለት ወራት ቀርተውታል።
Comments
In Channel