የታጣቂዎች ጥቃት በመተከል ዞን በርበር እና ጎንጎ ቀበሌ
Update: 2025-10-15
Description
በመተከል ዞን የድባጢ ወረዳ ገጠራማ ቦታዎች እና ቡሌን ወረዳ ጎንጎ አካባቢዎች የታጣቂዎች እንቅስቃሴ እክል እየፈጠረባቸው እንደሚገኝ የአካባቢው ነዋሪዎች ተናግረዋል፡፡ ባለፈዉ ቅዳሜ ጠዋት በድባጢ ወረዳ በርበር በተባለ ቀበሌ የቀበሌው አስተዳደር ቢሮ ተቃጥሎ ማየታቸውን ያነጋገርናቸው አንድ የአካባቢው ነዋሪ አመልክተዋል
Comments
In Channel