Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-10-28
Share

Description

የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 5ተኛው የሥራ ዘመን 2ኛው መደበኛ ስብሰባው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ያቀረቡትን የ2018 ዓ.ም የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ። በኬንያ አንድ አነስተኛ አውሮፕላን በመስከሱ ቢያንስ 11 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ የስቢል አቭዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ። የሕዝብ ዓመፅ ተገን አድርገው የሐገሪቱን ፕሬዝደንት ያስወገዱት የማዳጋስካር ወታደራዊ ሁንታ በዛሬው ዕለት በአብዛኛው ስቪሎችን ያካተተ የካቢኔ አባላት መሰየማቸውን አስታወቁ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW