የጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
Update: 2025-10-24
Description
የጥቅምት 14 ቀን 2018 ዓ.ም. የዶቼቬለ አርዕስተ ዜና
ዶቼቬለ ከኢትዮጵያ የሚሰሩ 9 ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለሥልጣን መታገዳቸውን ተቃወመ፤ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በዘጋቢዎቹ ላይ የተጣለውን እገዳም በአስቸኳይ እንዲያነሱ ጥሪ አቀረበ።
የዩናይትድ ስቴትስ፣ የሳዑዲ አረብያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና የግብጽ ተወካዮች ከሱዳን ተፋላሚ ኃይላት ጋር ሰብዓዊ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ግፊት ለማድረግ ዛሬ ዋሽንግተን ውስጥ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኤም 23 የተባለው ታጣቂ ቡድን ቢያንስ 500 ኪሎ ግራም ወርቅ ከምሥራቅ ኮንጎው የማዕድን ማውጫ ዘርፏል ተብሎ መከሰሱን አስተባበለ።
ዶቼቬለ ከኢትዮጵያ የሚሰሩ 9 ዘጋቢዎቹ በኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሀን ባለሥልጣን መታገዳቸውን ተቃወመ፤ የኢትዮጵያ ባለሥልጣናት በዘጋቢዎቹ ላይ የተጣለውን እገዳም በአስቸኳይ እንዲያነሱ ጥሪ አቀረበ።
የዩናይትድ ስቴትስ፣ የሳዑዲ አረብያ የተባበሩት አረብ ኤምሬቶችና የግብጽ ተወካዮች ከሱዳን ተፋላሚ ኃይላት ጋር ሰብዓዊ ስምምነት ላይ እንዲደርሱ ግፊት ለማድረግ ዛሬ ዋሽንግተን ውስጥ ይወያያሉ ተብሎ ይጠበቃል።
ኤም 23 የተባለው ታጣቂ ቡድን ቢያንስ 500 ኪሎ ግራም ወርቅ ከምሥራቅ ኮንጎው የማዕድን ማውጫ ዘርፏል ተብሎ መከሰሱን አስተባበለ።
Comments
In Channel























