Discoverየዓለም ዜናየዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-10-10
Share

Description

ሶዶ፥ ከኦሮሚያ ክልል የተነሱ ታጣቂዎች ምሥራቅ ጉራጌ ዞን ውስጥ ጥቃት ፈጽመው ሰዎች ገደሉ፤ አ.አ፥ የዓለም ምግብ ድርጅት ኢትዮጳያ ለተጠለሉ ስደተኞች የሚሰጠውን ርዳታ ሊያቆም ጫፍ መድረሱን ገለጠ፤ ጋዛ፥ ጋዜጠኛ ተስፋለም ወልደየስ ተሸለላሚ ሆነ፤ ዖስሎ፥የቬኔዙኤላ ተቃዋሚ መሪ ማሪያ ኮሪና ማቻዶ የሰላም ኖቤል አሸነፉ፤ ዋሽንግተን፥ ዋሕይትሐዋስ ትራምፕ ከኖቤል ሽልማት ውጪ መደረጋቸውን «ፖለቲካን ከሰላም ያስቀደመ» አለ፤ ሞስኮ፥ትራምፕ ለሰላም ብዙ መልፋታቸውን ፑቲን ተናገሩ፤ ጋዛ፥ የእሥራኤል ጦር ከተወሰኑ የጋዛ አካባቢዎች መውጣት ጀመረ
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የዐርብ መስከረም 30 ቀን፣ 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW