የጥቅምት 18 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
Update: 2025-10-28
Description
የሕዝብ ተወካዮች ምክርቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 5ተኛው የሥራ ዘመን 2ኛው መደበኛ ስብሰባው ፕሬዝዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ያቀረቡትን የ2018 ዓ.ም የመንግሥት የትኩረት አቅጣጫ በአንድ ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጸደቀ። በኬንያ አንድ አነስተኛ አውሮፕላን በመስከሱ ቢያንስ 11 ሰዎች መሞታቸውን የሐገሪቱ የስቢል አቭዬሽን ባለሥልጣን አስታወቀ። የሕዝብ ዓመፅ ተገን አድርገው የሐገሪቱን ፕሬዝደንት ያስወገዱት የማዳጋስካር ወታደራዊ ሁንታ በዛሬው ዕለት በአብዛኛው ስቪሎችን ያካተተ የካቢኔ አባላት መሰየማቸውን አስታወቁ።
Comments
In Channel























