Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና
የጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

Update: 2025-10-23
Share

Description

የኢትዮጵያ መገናኛ ብዙሃን ባለሥልጣን ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ የዶቼ ቬለ ዘጋቢዎችን ለጊዜው ማገዱን በዛሬው ዕለት በደብዳቤ አስታወቀ።

ከሁለት ዓመት በላይ በዘለቀው የሱዳን ጦርነት ሕዝቡ አሳሳቢ የሰብአዊ ቀውስ እየተጋፈጠ እንደሚገኝ የተመ የሕጻናት መርጃ ድርጅት ዩኒሴፍ አመለከተ።

በመላው ዓለም ከሚካሄዱት ግጭቶች 40 በመቶው አፍሪቃ ውስጥ እንደሆነ ዓለም አቀፉ የቀይ መስቀል ኮሚቴ ገለጸ።

የአውሮጳ ሕብረት በዛሬው ዕለት ሩሲያ ላይ ተጨማሪ ማዕቀቦችን ጣለ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

የጥቅምት 13 ቀን 2018 ዓ.ም. የዓለም ዜና

DW