Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-10-11
Share

Description

የሰዎች ከቦታ ቦታ የመንቀሳቀስ መብት አሳሳቢ በሆነ ሁኔታ እየተጣሰ ነው ሲል የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) አመለከተ፡፡ እስራኤል ዛሬ በደቡብ ሊባኖስ በፈጸመችው «መጠነ ሰፊ» የተባለለት የአየር ጥቃት 1 ሰው ሲገደል 7 መቁሰላቸውን የሐገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ። ጓቲማላ ከዩናይትድ ስቴትስ የተባረሩ የመጀመሪያው ዙር ስደተኞች ተቀበለች። ስደተኞቹ የራሷ እና የሁንድራስ መሆናቸውን ታውቋል። የሰብአዊ መብት ተከራካሪዎች ድርጊቱን አውግዘዋል።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 1 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW