የጥቅምት 19 ቀን 2018 የዓለም ዜና
Update: 2025-10-29
Description
-የዩናይትድ ስቴትስ ጦር ባለፈዉ ሚዚያ የመን እስር ቤት ዉስጥ የነበሩ ስደተኞችን መግደሉ የጦር ወንጀል ሊሆን እንደሚችል የመብት ተሟጋቾች አስታወቁ።በጥቃቱ የተገደሉት አብዛኞቹ ኢትዮጵያዉያን ሳይሆኑ እንዳልቀረ ተነግሯል።---የሱዳን ፈጥኖ ደራሽ ጦር ኤል ፋሻር በተባለችዉ ከተማ የሚኖሩ ሰላማዊ ሰዎችን መግደሉ ዓለም አቀፍ ተቃዉሞና ዉግዘት አስከትሏል።----ሩሲያ በሁለት ቀናት ልዩነት ዉስጥ የኑክሌር አረር መሸከም የሚችሉ አዳዲስ ሚሳዬልና የዉሐ ዉስጥ ሰዉ አዉልባ አዉሮፕላን ሞከረች።የመሳሪያዎቹን ሙከ,ራ የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዝደንት ዶናልድ ትራምፕ ተቃዉመዉታል።
Comments 
In Channel























