Discoverየዓለም ዜናየጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና
የጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

Update: 2025-11-03
Share

Description

በውዝግብ እና ዓመፅ ያታጀበው የታንዛንያ ምርጫ ማሸነፋቸውን ያወጁት ሳምያ ሱሉሑ ሐሰን በዛሬው ዕለት የፕረዚደንትነት ቃለ መሐላ ፈጸሙ። የጀርመን ፕረዚደንት ፍራንክ ቫልተር ሽታይን ማየር በጋና የ3 ቀናት ጉብኝት ለማድረግ አክራ ገብተዋል። እስራኤል በሊባኖስ በሁለት ቦታዎች በፈጸመችው የአየር ጥቃት 2 ሰዎች መገደላቸውንና 7 መቁሰላቸውን የሀገሪቱ የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ።
Comments 
00:00
00:00
x

0.5x

0.8x

1.0x

1.25x

1.5x

2.0x

3.0x

Sleep Timer

Off

End of Episode

5 Minutes

10 Minutes

15 Minutes

30 Minutes

45 Minutes

60 Minutes

120 Minutes

የጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

የጥቅምት 24 ቀን 2018 ዓ.ም የዓለም ዜና

DW